Friday, March 23, 2018

"ባንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ" የሚለው አነጋገር ታሪካዊ አመጣጥ


"ባንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ" የሚለው አነጋገር ታሪካዊ አመጣጥ
አንዱ ምሁር ነው አሉ አንድ ጊዜ ተይዞ "እግዚአብሔር አለ ብለህ ታምናለህ?" ተብሎ ሲጠይቅ
- ''የለም ብዬ ሄጄ ከሚያፋጠኝ አለ ብዬ ሄጄ ባጣው ይሻለኛል'' አላቸው። ማለት የፈለገው የገባቸው ወንዳታ ይኼ ነው ባንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ ማለት አሉና ባንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እስከዛሬ ይላሉ . . .
"የሦስተኛው የዓለም ጦርነት አጀማመር አጭር ታሪክ" ከሚለው መጽሐፌ ላይ የተወሰደ
አቡነ አረጋዊ ቀን 2018

No comments:

Post a Comment