"ባንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ" የሚለው አነጋገር ታሪካዊ አመጣጥ
አንዱ ምሁር ነው አሉ አንድ ጊዜ ተይዞ "እግዚአብሔር አለ ብለህ ታምናለህ?" ተብሎ ሲጠይቅ
- ''የለም ብዬ ሄጄ ከሚያፋጠኝ አለ ብዬ ሄጄ ባጣው ይሻለኛል'' አላቸው። ማለት የፈለገው የገባቸው ወንዳታ ይኼ ነው ባንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ ማለት አሉና ባንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እስከዛሬ ይላሉ . . .
"የሦስተኛው የዓለም ጦርነት አጀማመር አጭር ታሪክ" ከሚለው መጽሐፌ ላይ የተወሰደ
አቡነ አረጋዊ ቀን 2018
No comments:
Post a Comment