Thursday, June 7, 2018

የባይተዋር ቀብር ብሎ ነገር

የባይተዋር ቀብር ብሎ ነገር

የሰዎችን አጭር የሕይወት ታሪክ
ቀብራቸው ላይ ሰምቼ ፥ ሰምቼ
ሁሉንም አንድ ሆኖ አግኝቼ
ገነት እንደሞላ ገብቶኝ
ተስፋ ቆርጪያለሁ ወገኖቼ።
ይላል ምስኪን ታዛቢ ተመራማሪ
ምናልባት ከባይተዋር ቀብር ተቀባሪ

ብሩክ በ. ሰኔ 1/2018 [በራሴ አቆጣጠር]

ምስል አርዕስት ፦ ከንቱ ያለፉ ግመሎች
 

No comments:

Post a Comment