Wednesday, February 28, 2018

አምቡላንስ

አምቡላንስ መሄዱ እያለ ዋይ ዋይ
መቼ ለራሱ ሆኖ የበዛበት ስቃይ
የራሱ አርጎት እንጂ የሰውን ጉዳይ
እሪ ማለቱ እንዲያ በጎዳና ባደባባይ

No comments:

Post a Comment