Sunday, August 6, 2017

ሰው ሆይ ስማ!

ሰው ሆይ ስማ! መቼም ስለማትሰማ
ሰው ሆይ ስማ! ጆሮህ ስለማይረባ
ሰው ሆይ አትስማ! አሁን ስለምትሰማ
የሚያገባህን ትተህ በማያገባህ ስትገባ
መታሰቢየነቱ ለአባባ ተስፋዬ ሐምሌ 30, 2017 ያው ወደ ኋላ አልቀርም

No comments:

Post a Comment