1. ብቻህን ስትሆን ፥ ሐሳብህን ተቆጣጠረው።
2. ከጓደኞችህ ጋር ስትሆን ፥ ምላስህን ተቆጣጠረው።
3. ንዴት ላይ ስትሆን ፥ ቁጣህን ተቆጣጠረው።
4. ከሌሎች ጋር ስትሆን ፥ ዓመልህን ተቆጣጠረው።
5. ችግር ላይ ስትሆን ፥ ስሜትህን ተቆጣጠረው።
6. ፈጣሪ በረከቱን ሲሰጥህ ፥ ራስ ወዳድነትህን ተቆጣጠረው።
ትርጉም ከከሣቴ ብርሃን ቡሩክ
ምንጭ፦ #Daily Prayers
ምንጭ፦ #Daily Prayers

No comments:
Post a Comment